Grand Opening: Ras Dabo and Cake Bakery
እነሆ በእግዚአብሔር ፍፁም እርዳታ በወገኖች ድጋፍና በእናንተ በቅዱሳን ፀሎት በደብረብርሃን ጠባሴ የመጀመሪያ ዳቦ ቤታችንን እሁድ ታህሣሥ 19 ቀን ከጥዋቱ 2:30 ላይ እንከፍታለን:: ዳቦ ቤቱ በተፈናቃዩች ካምፕ ለሚገኙ ከ 1ሺ በላይ ህፃናት የዕለት ቁርስ የሚያቀርብ ሲሆን ለማህበረሰቡም ዳቦ በመሽጥ የሚገኘው ትርፍ መልሶ ቀጣይነቱን ያረጋጣል ተብሎ ታሰቧል:: ሁላችሁም በመገኘት ይህንን የእግዚአብሔርን ሥራ እንድትመርቁ እንድትባርኩ ይሁን::
Behold, with the perfect help of God, with the support of our compatriots, and through your prayers, dear saints, we will open our first bakery at Debre Berhan Tabase on Sunday, December 28, at 8:30 in the morning.
The bakery will provide daily breakfast for more than 1,000 children living in the displaced persons’ camp. In addition, by selling bread to the community, the profit generated is intended to sustain and ensure the continuity of this service.
We invite all of you to attend so that you may bless and support this work of God